የእኛ ታሪክ እና እሴቶች
ዋርካው ካፌ እና ሬስቶራንቱ በባህር ዳር፣ በጣና ሃይቅ አቅራቢያ ቀበሌ 04 መሀል ገበያ ዋርካዉ ህንፃ ላይ እንገኛለን። ልዩ የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦችን ከዓለም አቀፍ ምግቦች ጋር ጣምረን እናቀርባለን።
ምቹ ቦታ፣ ጥሩ አገልግሎት እና ቤት-ፍቅር ምግቦቻችን ደንበኞቻችን ደጋግሞ እንዲመለሱ ያደርጋቸዋል።
በጣና ሃይቅ አቅራቢያ ቀበሌ 04 መሀል ገበያ ዋርካዉ ህንፃ
Bahir dar Ethiopia
ምግብ ማዘጋጀት ፍቅራችን ነው
ትኩስ ምርቶችን ብቻ ነው የምንጠቀመው
የምግብ ጥራት ዋናው ቁርጠኝነታችን
ደንበኞቻችን እንደ ቤተሰብ ናቸው
ከጠዋት 1፡30 አስከ ምሽት 2 ሰአት ድረስ ክፍት
ሁሉም ቀናት ክፍት ነን
ዴሊቪሪ: 0907005544